Asset Publisher

ዜና

በሀገራዊ እና ተቋማዊ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡

በሀገራዊ እና ተቋማዊ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ  ውይይት ተካሄደ፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ

የሰላም ግንባታ ሥራ ውጤታማ እንዲሆን ካስፈለገ ከሁሉም ለሁሉም በሚል መንፈስ ተቋማት ሊሰሩ ይገባል ተባለ

የሰላም ሚኒስቴር ሁለተኛውን የሰላም ምክር ቤት መድረክ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት አካሂዷል።

ተጨማሪ ያንብቡ

በሀዋሳ ከተማ ለሁለት ተከታታይ ቀናት የሲዳማ ክልል የሰላምና ፀጥታ መዋቅር አመራሮችና ባለሙያዎችን በፌዴራሊዝም፣ በግጭት አስተዳደር እና በመንግሥታት ግንኙነት ፅንሰ-ሐሳብ ላይ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

 ስልጠናው የማስፈጸም አቅም በመገንባት በሰላም ግንባታው የአመራሩን ሚና ተሳታፊ ለማድረግ ያለመ ስልጠና ነው፡፡

በሰላም ሚኒስቴር የግጭት አስተዳደር መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ይርጋለም መንግሥቱ ግጭቶችን ለማስወገድ፣ ሰላምና ፀጥታን ለማስፈን፣

ተጨማሪ ያንብቡ

ኢትዮጵያ የተሳተፈችበት 20ኛው የፓሌርሞ ኮንቬንሽን ሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ጉባኤ ተካሔደ

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሰላም ሚኒስትር ክቡር አቶ ብናልፍ አንዱአለም የተመራ የኢትዮጵያ ልኡካን ቡድን በፓሌርሞ ኢጣሊያ በተካሔደው 20ኛው የፓሌርሞ ኮንቬንሽን ሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ላይ ተሳትፈዋል

ተጨማሪ ያንብቡ

የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግረም ህብረ-ብሄራዊነትንና አብሮነትን ይበልጥ በማጎልበት ለሀገራችን ዘላቂ ሰላም መሰረት የሚጥል ነው፡፡

ኅዳር 24 ቀን 2015 ዓ.ም(ሰላም ሚኒስቴር) በ5ተኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ፕሮግራም "በጎነት ለአብሮነት"

ተጨማሪ ያንብቡ