መግቢያ

Ethiopian Date

 

Asset Publisher

የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግረም ህብረ-ብሄራዊነትንና አብሮነትን ይበልጥ በማጎልበት ለሀገራችን ዘላቂ ሰላም መሰረት የሚጥል ነው፡፡

ኅዳር 24 ቀን 2015 ዓ.ም(ሰላም ሚኒስቴር) በ5ተኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ፕሮግራም "በጎነት ለአብሮነት"

የኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት የምስረታ ጉባዔ ላይ የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና የብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ታየ ደንደአ የየኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት መቋቋሚያ መመሪያ ሰነድ አቅርበዋል ።

አቶ ታዬ ባቀረቡት ፅሁፍ በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም መገንባት አንገብጋቢ በመሆኑ፣ የፖሊሲ ስርዓትን ለማዘመን እና ሁለንተናዊ ብልፅግናን ማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ የኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት ከተመሰረተባቸው ምክንያቶች ተጠቃሽ ናቸው ብለዋል ።

የኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት የምስረታ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

ኅዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም (ሰላም ሚኒስቴር ) የኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት የምስረታ ጉባዔ በሐይማኖት አባቶች ፀሎትና ቡራኬ ተጀምሯል ።

“ብዝኃነታችንን በተገቢው ሁኔታ ያገናዘበ ፌደራል ሥርዓት ለመገንባት ሚድያ ትልቅ ድርሻ አለው፡፡”

የሰላም ሚኒስቴር ከሚዲያ አካላት እና ከዘርፉ ምሁራን ጋር ኅዳር 10 ቀን 2ዐ15 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ያዘጋጀው ውይይት የሀገራችንን ብዝኃነት ያገናዘበ ፌደራል ሥርዓት ለመገንባት የሚድያውን ሚና በሚመለከት መግባባት ላይ በመድረስ ተጠናቅቋል፡፡

Nested Applications

Photo Gallery

ፎቶ ጋለሪ

Nested Applications

Asset Publisher

መግለጫዎች

የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግረም ህብረ-ብሄራዊነትንና አብሮነትን ይበልጥ በማጎልበት ለሀገራችን ዘላቂ ሰላም መሰረት የሚጥል ነው፡፡

ኅዳር 24 ቀን 2015 ዓ.ም(ሰላም ሚኒስቴር) በ5ተኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ፕሮግራም "በጎነት ለአብሮነት"

ተጨማሪ ያንብቡ

የኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት የምስረታ ጉባዔ ላይ የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና የብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ታየ ደንደአ የየኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት መቋቋሚያ መመሪያ ሰነድ አቅርበዋል ።

አቶ ታዬ ባቀረቡት ፅሁፍ በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም መገንባት አንገብጋቢ በመሆኑ፣ የፖሊሲ ስርዓትን ለማዘመን እና ሁለንተናዊ ብልፅግናን ማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ የኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት ከተመሰረተባቸው ምክንያቶች ተጠቃሽ ናቸው ብለዋል ።

ተጨማሪ ያንብቡ

Asset Publisher

ቪዲዮ ዜና

በይፋ የተመሰረተው የሰላም ም/ቤት ምን ሚና ይኖረዋል ?
የምሁራን ሚና ለዘላቂ ሠላም
ማህበራዊ ሚዲያ ለሰላም ግንባታ ያለው ሚና
ሚዲያ ለሰላም ሰላም ሚኒስቴር