Asset Publisher

ዜና

የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግረም ህብረ-ብሄራዊነትንና አብሮነትን ይበልጥ በማጎልበት ለሀገራችን ዘላቂ ሰላም መሰረት የሚጥል ነው፡፡

ኅዳር 24 ቀን 2015 ዓ.ም(ሰላም ሚኒስቴር) በ5ተኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት ፕሮግራም "በጎነት ለአብሮነት"

ተጨማሪ ያንብቡ

የኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት የምስረታ ጉባዔ ላይ የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና የብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ታየ ደንደአ የየኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት መቋቋሚያ መመሪያ ሰነድ አቅርበዋል ።

አቶ ታዬ ባቀረቡት ፅሁፍ በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም መገንባት አንገብጋቢ በመሆኑ፣ የፖሊሲ ስርዓትን ለማዘመን እና ሁለንተናዊ ብልፅግናን ማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ የኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት ከተመሰረተባቸው ምክንያቶች ተጠቃሽ ናቸው ብለዋል ።

ተጨማሪ ያንብቡ

የኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት የምስረታ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

ኅዳር 19 ቀን 2015 ዓ.ም (ሰላም ሚኒስቴር ) የኢትዮጵያ የሰላም ምክር ቤት የምስረታ ጉባዔ በሐይማኖት አባቶች ፀሎትና ቡራኬ ተጀምሯል ።

ተጨማሪ ያንብቡ

“ብዝኃነታችንን በተገቢው ሁኔታ ያገናዘበ ፌደራል ሥርዓት ለመገንባት ሚድያ ትልቅ ድርሻ አለው፡፡”

የሰላም ሚኒስቴር ከሚዲያ አካላት እና ከዘርፉ ምሁራን ጋር ኅዳር 10 ቀን 2ዐ15 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ያዘጋጀው ውይይት የሀገራችንን ብዝኃነት ያገናዘበ ፌደራል ሥርዓት ለመገንባት የሚድያውን ሚና በሚመለከት መግባባት ላይ በመድረስ ተጠናቅቋል፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ

ሀገራዊ መግባባትን የሚፈጥሩ አዎንታዊ አመለካከቶችና ሐሳቦችን ለሰላም እና ለኢትዮጵያዊ አንድነት እሴቶች ግንባታ እንድናውል ሚድያው አዎንታዊ ሚና መወጣት አለበት፡፡

የሰላም ሚኒስቴር የሚዲያ አካላት፣ የኪነጥበብ ሰዎች፣ ደራሲያንና ሌሎች ተጽዕኖ ፈጣሪዎች በኢትዮጵያ ፌዴራሊዝም፣ ግጭት አስተዳደር እና ሰላም ግንባታ የሚኖራቸውን ገንቢ ሚና አስመልክቶ ከሚድያ ባለሙያዎች፣ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ የማኅበረሰብ አንቂዎች እና ከዘርፉ ምሁራን ጋር ኅዳር 10 ቀን 2ዐ15 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ውይይት አድረጓል፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ
— 5 Items per Page
Showing 1 - 5 of 13 results.