Asset Publisher

ዜና

ሀገራዊ ምክክሩን አስመልክቶ ከፋይናንስ ተቋማት እና ከልማት ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

ህዳር 8/2015 ዓ.ም (ሰላም ሚኒስቴር) ''የፋይናንስ ተቋማት እና የልማት ድርጅቶች በሃገራዊ ምክክሩ ላይ ያላቸው ሚና" በሚል መሪ ሀሳብ ከፋይናንስ ተቋማትና ከልማት ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሂዷል ።

ተጨማሪ ያንብቡ

በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በመሰልጠን ላይ የሚገኙት 5ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት በጎ ፈቃደኛ ሰልጣኞች የበጎነት ተግባር እያከናወኑ ይገኛሉ።

በቅርቡ መደበኛ የጤና ተማሪዎችን ተቀብሎ ስራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ በሚገኘው በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጤና ካምፓስ በመገኘት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጥተዋል።

ተጨማሪ ያንብቡ

ዛሬ ህዳር 3/2015:- የሰላም ሚኒስቴር በፌደራሊዝምና የመንግስታት ግንኙነት ላይ ስልጠናና ምክክር ከክልሎችና ከከተማ መስተዳድሮች ከተውጣጡ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በማካሄድ ላይ ይገኛል።

የፌደራሊዝም ፅንሰ ሀሳቦችና መገለጫ ባህሪያት እንዲሁም አስፈላጊነት፤ ፌደራሊዝም ግጭትን ለመቅረፍና ለመፍታት ያለው ጥቅምና የመንግስታት ግንኙነት አዋጅ በምሁራን በመዳሰስ ላይ ይገኛሉ።

ተጨማሪ ያንብቡ

ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዉጭ ግንኙነትና የሰላም ቋሚ ኮሚቴ አባላት ስልጠና ተሰጠ

ዛሬ መጋቢት 5 ቀን 2012 ዓ.ም የሰላም ሚኒስቴር ከGIZ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በአዳማ ከተማ ባዘጋጀዉ ስልጠና ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዉጭ ግንኙነትና የሰላም ቋሚ ኮሚቴ አባላት ፣ የሰላም ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች ተገኝተዋል ።

ተጨማሪ ያንብቡ

ሀገራዊ ችግሮቻችንን በዘላቂነት ለመፍታተ የሴቶችን ተሳትፎ አጠናክሮ መቀጠል ያስፈልጋል ተባለ

ይህ የተባለዉ የሰላም ሚኒስቴር የሴቶችና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክሬት ለተቋሙ ከፍተኛ አመራሮችና ባለሙያዎች ከታህሳስ 21 እስከ ታህሳስ 22 ቀን 2012 ዓ.ም በአዳማ ከተማ በስርዓተ ፆታ ላይ ያተኮረ ስልጠና በሰጠበት ወቅት ነዉ ።

ተጨማሪ ያንብቡ