Asset Publisher

ዜና

የ10ኛ ዙር  የሰላም  በጎ ፈቃደኞች ተመረቁ

ሰኔ 8/2016 ዓ.ም የሰላም ሚኒስቴር ከሐዋሳ  ዩኒቨርስቲ  ጋር በመተባበር በ10ኛው ዙር መርሐ ግብር  ያሰለጠናቸውን የሰላም በጎ  ፈቃደኛ ወጣቶች በሐዋሳ ዩኒቨርስቲ ዛሬ አስመርቋል።

ተጨማሪ ያንብቡ

ኢትዮጵያና ሞሮኮ በሰላም ግንባታ ላይ አብሮ ለመስራት  በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ 

የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ክቡር ዶ/ር ከይረዲን ተዘራ በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ከሆኑት ክብርት ወ/ሮ ነዛሃ አላኦኢ ጋር ውይይት አካሂደዋል፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ