Asset Publisher

ዜና

ህብረተሰብ-ዓቀፍ የክልል፣ የከተማ አስተዳደር፣ የዞን እና የወረዳ አመራሮች ውይይት

የሰላም ሚኒስቴር ከሁሉም የሀገራችን ክፍሎች ከተወጣጡ የክልል፣ የከተማ አስተዳደር፣ የዞንና የወረዳ አመራሮች ጋር በሀገራዊ የምክክር ሂደቶች ላይ ውይይት አድርጓል።

ተጨማሪ ያንብቡ

የፖሊስ ተቋማት አገልግሎትን ለማዘመን የተካሄደው የዳሰሳ ጥናት ፖሊስ በህዝብ ዘንድ ያለውን ተቀባይነት ከፍ ለማድረግ የሚያስችል እንደሆነ ተገለፀ

የሰላም ሚኒስቴር ከፌዴራልና ከክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች፣ከአዲስ አበባና ከክልል የፀጥታ ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የኢትዮጵያ ፖሊስ ተቋማት አገልግሎትን ለማዘመንና ፕሮፌሽናል ለማድረግ በተዘጋጀው የዳሰሳ ጥናት ግኝትና ረቂቅ ዶክትሪን ላይ ውይይት አካሂዷል ፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ