የሶማሌ እና አፋር ወንድማማች ህዝቦች አብሮነትን የሚያጠናክር አፍጥር መርሀ ግብር በጅግጅጋ ተካሔደ

[#if smallImage??]
    [#if smallImage?is_hash]
        [#if smallImage.alt??]
            ${smallImage.alt}
        [/#if]
    [/#if]
[/#if]

የሱማሌ እና አፋር ወንድማማች ህዝቦች ችግሮቻቸውን እንደቤተሰብ ተነጋግረው የፈቱበት ማሳያ የሆነ የጋራ አፍጥር ተከናውኗል ።

ክቡር ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር)

የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታ እና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ