በአርብቶአደር/ከፊል አርብቶአደር አካባቢዎች ላይ የግጭት መንስኤዎችና መወሰድ የሚገቡ የመፍትሄ እርምጃዎች ላይ ውይይት ተካሄደ
በአርብቶአደር/ከፊል አርብቶአደር አካባቢዎች ላይ የግጭት መንስኤዎችና መወሰድ የሚገቡ የመፍትሄ እርምጃዎች ላይ ውይይት ተካሄደ
ግንቦት 24 ቀን 2016 ዓ.ም ( ሰላም ሚኒስቴር ) የሰላም ሚኒስቴር የአርብቶአደር /ከፊል አርብቶአደር አካባቢዎች የግጭት መንስኤና መወሰድ የሚገቡ የመፍትሄ እርምጃዎች ላይ ውይይት አካሂዷል።
በመድረኩ ላይ የሰላም ሚኒስቴር አመራርና ባለሙያዎች፣ በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ አርብቶአደሮች ተገኝተዋል።
በመሆኑም በዛሬው ውይይት በየአካባቢው ያሉ የግጭት መንስኤዎችን ለይቶ በማውጣት እና የመፍትሄ ሀሳቦችን በመለየት ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት በጋራ መስራት ይኖርብናል ብለዋል፡፡
በመድረኩ ላይ በሰላም ሚኒሰቴር የግጭት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ይርጋለም መንግስቱ ሀገራዊ የግጭት