የኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዝዳንት ኦቢያንግ ኑጌሚያ ባሶንጎ አዲስ አበባ ገቡ

[#if smallImage??]
    [#if smallImage?is_hash]
        [#if smallImage.alt??]
            ${smallImage.alt}
        [/#if]
    [/#if]
[/#if]

በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ የኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዝዳንት ኦቢያንግ ኑጌሚያ ባሶንጎ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሰላም ሚኒስትር ክቡር አቶ ሙሐመድ እድሪስ አቀባበል አድርገውላቸዋል።