የሰላም ሚኒስቴር ከወጣት አረጃጀቶች ጋር በመተባበር "ሀገሬን እገነባለሁ ሀላፊነቴንም እወጣለሁ" በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ ወጣቶች ለሰላም የንቅናቄ ማጠቃለያ የውይይት መድረክ

[#if smallImage??]
    [#if smallImage?is_hash]
        [#if smallImage.alt??]
            ${smallImage.alt}
        [/#if]
    [/#if]
[/#if]

የውይይት መድረኩ ወጣቶች በየክልሎቻቸው "ሀገሬን እገነባለሁ ሀላፊነቴንም እወጣለሁ" በሚል መሪ ሃሳብ መነሻነትና "ወጣቶች በሀገር እና በሀገረ-መንግስት ግንባታ ውስጥ ያላቸው ሚና" በሚል ርዕሰ ጉዳዮች ሲያካሂዱት የቆየቱን ውይይት የማጠቃለያ መድረክ ነው ።

በመድረኩ ላይ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች፣ ታዋቂ ግለሰቦች፣ ከመላው የሀገራችን ክፍሎች የተወጣጡ ወጣቶች፣ የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች፣ምሁራን እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እየተሳተፉ ይገኛሉ ።