መግቢያ
التطبيقات المتداخلة
ناشر الأصول
ناشر الأصول
የክቡር የሚኒስትሩ መልዕክት
አቶ መሐመድ እድሪስ መሐመድ የኢፊዲሪ የሰላም ሚኒስትር
የሰላም ሚኒስቴር በአዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት መካከል ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባትና አገራዊ አንድነትን ማጎልበት፣ የፌዴራል ሥርዓቱ የግንኙነት ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣ ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከልና ማስተዳደር ሲሆን እነዚህን ተግባርና ኃላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናል።
ተጨማሪالتطبيقات المتداخلة
ناشر الأصول
ناشر الأصول
ትንታኔ
ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት
በኢትዮጵያ ታሪክ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎችና ሌሎችም ማህበራዊ መሰረት ያላቸው የግጭት መፍቻ ስልቶች የመቻቻልና የመከባበር እሴቶች እንዲጎለብቱ ገንቢ ሚና ተጫውተዋል።
ተጨማሪ ያንብቡአዎንታዊ እና ዘላቂ ሰላም
አዎንታዊ ሰላም ችግሮች ሲፈጠሩ መፍትሔ እየፈለገላቸው ራሱን ጠብቆ የሚያቆይ ሰላም ነው። የአዎንታዊ ሰላም መኖር ለዘላቂ ሰላም ዋስትና ነው።
ተጨማሪ ያንብቡ