መግቢያ
التطبيقات المتداخلة
ناشر الأصول
ناشر الأصول
የክቡር የሚኒስትሩ መልዕክት
አቶ መሐመድ እድሪስ መሐመድ የኢፊዲሪ የሰላም ሚኒስትር
የሰላም ሚኒስቴር በአዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት መካከል ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባትና አገራዊ አንድነትን ማጎልበት፣ የፌዴራል ሥርዓቱ የግንኙነት ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣ ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከልና ማስተዳደር ሲሆን እነዚህን ተግባርና ኃላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናል።
ተጨማሪالتطبيقات المتداخلة
ناشر الأصول
ትንታኔ
በዓድዋ እሴቶች እየተገነባን የሀገራችንን ሰላም እናረጋግጣለን!!
የዓድዋ ድል ሉዓላዊነታችንን ያስከበርንበት፤ ወራሪ ጠላትን ያሳፈርንበት ታላቅ ድል በመሆኑ እየዘከርንና ታሪኩን በልኩ እያወሳን ለቀጣይ ትውልድ የማሻገር ኃላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ ከዚህ ታላቅ ድል እያንዳዳችን ልንማርባቸውና የዘወትር አስተሳሰብ ሊያደርጋቸው የሚገቡ በርካታ እሴቶች እንዳሉ መገንዘብ አስፈላጊ ነው፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ