የአህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል

内嵌的应用

资产发布器

资产发布器

የክቡር የሚኒስትሩ መልዕክት

አቶ መሐመድ እድሪስ መሐመድ የኢፊዲሪ የሰላም ሚኒስትር

የሰላም ሚኒስቴር በአዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት መካከል ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባትና አገራዊ አንድነትን ማጎልበት፣ የፌዴራል ሥርዓቱ የግንኙነት ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣ ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከልና ማስተዳደር ሲሆን እነዚህን ተግባርና ኃላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናል።

ተጨማሪ

内嵌的应用

资产发布器

ትንታኔ

አሰባሳቢ ትርክት ለብሔራዊ መግባባት

አፍራሽ ትርክቶች በግልም ሆነ በማኅበረሰብ ደረጃ ጎታች አስተሳሰቦችን ከማስረፅ በተጨማሪ ለምናስባቸው ግለሰባዊ፣ ማኅበረሰባዊና ሀገራዊ ግቦች ስኬትን ሳይሆን ውድቀትን ያመጣሉ።

ተጨማሪ ያንብቡ

የሰላም እሳቤ እና አስፈላጊነት

መዋቅራዊ የሰላም ግንባታ ጅምሮችን የሚያጎለብት፣ ማኅበረሰባዊ እሴቶችን ያማከለ፣ እና ሁሉንም የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚያካትት ሰላምን ይበልጥ የሚያፀና ሥራ መሥራት ከሀገራችን ተሻግሮ ለቀጣናው ሁለንተናዊ ለውጦች ፋይዳው የላቀ ነው።

ተጨማሪ ያንብቡ

资产发布器

null የአህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል

የሰላም ሚኒስቴር ባዘጋጀው የአህጉር አቀፍ ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩንቨርስቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል።

የሰላም ሚኒስቴር ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ

ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/PeaceMinistry.ETH

ድህረገፅ ፡-https://mop.gov.et

ዩቲዩብ፡-https://www.youtube.com/@ministryofpeace1263

ቲክቶክ ፡-https://www.tiktok.com/@ministryofpeaceethiopia

ቴሌግራም፡-https://t.me/mopethiopia

በ962 ነፃ የጥሪ መስመር በመደወል እና የግጭት

አመላካች መረጃዎችን ቀድሞ በመስጠት

የሀገራችንን ሰላም በጋራ እንጠብቅ!

资产发布器

ቪዲዮ ዜና

ኢትዮጵያዊ ማነው? ኢትዮጵያዊነትስ ምንድነው? | የታሪክ ወግ ከኸይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) | የወል እውነት | ጋር
የጎንደር ቃልኪዳን ቤተሰብ ሀገር አቀፍ የልምድ ልውውጥ መድረክ ላይ የሰላም ሚኒስትር ክቡር አቶ መሐመድ እድሪስ ያስተላለፉት መልዕክት
አንጻራዊ ሰላምን ማፅናት
ባህላዊ የግጭት አፈታት እሴቶችን በመጠቀም የሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት ተቋማት መሪዎች ሰላምን ለማስፈን የሚያበረክቱትን አስተዋፆ |selam |peace