የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሰላም ሚኒስቴር

ዓለም አቀፍ የኃይማኖት ኮንፈረንስ የፎቶ ኤግዚቪሽን

Beágyazott alkalmazások

Tartalom megjelenítő

null ዓለም አቀፍ የኃይማኖት ኮንፈረንስ የፎቶ ኤግዚቪሽን

የሰላም ሚኒስቴር ዩናይትድ አረብ ኢምሬትስ ከሚገኘው ከመሐመድ ቢን ዛይድ ፎር ሁማኒቲ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር   እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የሃይማኖት ኮንፈረንስ ላይ ሀገራችን ያላትን የረጅም ዘመናት የሃይማኖት መከባበርና  አብሮነት ለዓለም ለማሣየትና ለማስገንዘብ  ያለመ የፎቶ ኢግዚቢሽን ተዘጋጅቷል ።

የፎቶው ኢግዚቢሽኑ  በኢፌድሪ ፕሬዚዳንት ክቡር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ፣ በሰላም ሚኒስቴር ክቡር አቶ ብናልፍ አንዱአለም እና በሐይማኖት አባቶች ተመርቆ ተከፍቷል።

የሰላም ሚኒስቴርን ጨምሮ  የኢትዮጵያ የሃይማኖቶች አባቶች ፣ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ  ፣የክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊዎች፣በሐይማኖት እና ሰላም ላይ ትኩረት አድርገው ጥናትና ምርምር ያካሄዱ  የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች፣ የምስራቅ አፍሪካ፣ የሩሲያ፣ የሞሮኮ እና የደቡብ አፍሪካ የሃይማኖት ተቋማት እና አለም አቀፍ ድርጅቶች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው  እንግዶች በኮንፈረንሱ ላይ እየተሳተፉ ይገኛሉ።

Tartalom megjelenítő

የክቡር የሚኒስትሩ መልዕክት

አቶ መሐመድ እድሪስ መሐመድ የኢፊዲሪ የሰላም ሚኒስትር

የሰላም ሚኒስቴር በአዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት መካከል ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባትና አገራዊ አንድነትን ማጎልበት፣ የፌዴራል ሥርዓቱ የግንኙነት ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣ ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከልና ማስተዳደር ሲሆን እነዚህን ተግባርና ኃላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናል።

ተጨማሪ

Beágyazott alkalmazások

Tartalom megjelenítő

ትንታኔ

ሀገር ግንባታ

የሀገር ግንባታ (Nation Building) ''የአንድ ማህበረሰብ ወይም ህዝብ አባላት የሚታወቁበት የጋራ መገለጫዎች” ፣የጋራ ታሪክ፣ ባህል፣ ምልክት፣ ቅርስ ወይም ትውስታ የሚንፀባረቅበት “እንደ ህዝብ እኛ ማን ነን?” የምለዉን ጥያቄ የሚመለስበት የጋራ ምስል፣ የጋራ ስሜትና የጋራ አረዳድ ላይ ይመሰረታል። እንደ አንድ ህዝብ አባልነት ሰዎች ራሳቸዉን የሚመለከቱበት መነፅርም ነው።

ተጨማሪ ያንብቡ

ሰላም

በሀገራችን በአሁኑ ጊዜ እየታየ ያለው አንጻራዊ ሰላም ይበልጥ እየተሻሻለ እንዲቀጥል እና ሀገራችን በሁሉም ዘርፎች እያደገች ወደፊት እንድትራመድ የተገኘው አንፃራ ሰላም ዘላቂ እንዲሆን ለሰላም ግንባታ ሥራው ሁሉም አስተዋፅኦ ሊያበረክትና በአብሮነት ሊቆም ይገባል፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ

Tartalom megjelenítő

ቪዲዮ ዜና

ኢትዮጵያዊ ማነው? ኢትዮጵያዊነትስ ምንድነው? | የታሪክ ወግ ከኸይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) | የወል እውነት | ጋር
የጎንደር ቃልኪዳን ቤተሰብ ሀገር አቀፍ የልምድ ልውውጥ መድረክ ላይ የሰላም ሚኒስትር ክቡር አቶ መሐመድ እድሪስ ያስተላለፉት መልዕክት
አንጻራዊ ሰላምን ማፅናት
ባህላዊ የግጭት አፈታት እሴቶችን በመጠቀም የሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት ተቋማት መሪዎች ሰላምን ለማስፈን የሚያበረክቱትን አስተዋፆ |selam |peace