የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ መሀመድ እድሪስ የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ አምባሳደር ክቡር ሞሐመድ ሳሌም አል-ራሽዲን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ
Verschachtelte Anwendungen
Asset-Herausgeber
Asset-Herausgeber
የክቡር የሚኒስትሩ መልዕክት
አቶ መሐመድ እድሪስ መሐመድ የኢፊዲሪ የሰላም ሚኒስትር
የሰላም ሚኒስቴር በአዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት መካከል ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባትና አገራዊ አንድነትን ማጎልበት፣ የፌዴራል ሥርዓቱ የግንኙነት ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣ ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከልና ማስተዳደር ሲሆን እነዚህን ተግባርና ኃላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናል።
ተጨማሪVerschachtelte Anwendungen
Asset-Herausgeber
መስከረም 20/2017 ዓ.ም (ሰላም ሚኒስቴር)፤ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር አቶ መሀመድ እድሪስ የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ አምባሳደር ክቡር ሞሐመድ ሳሌም አል-ራሽዲን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።
ክቡር አቶ መሀመድ እድሪስ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የቅርብ ግንኙነት በማድነቅ የሰላም ሚኒስቴር በሰላም ግንባታ፣ሰላምን በሚያጠናክሩ እና በሚያጸኑ የተለያዩ ስራዎች ዙሪያ ከሀይማኖት ተቋማት ጋር እንደዚሁም በወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት እያከተከናወኑ ያሉ ተግባራት ዙሪያ ገለጻ ያደረጉላቸው ሲሆን፤ በቀጣይም ሰላምን በሚያጠናክሩ ተግባራት በተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ መሰል ተቋማት ጋር በትብብር ለመስራት ያላቸውን ዝግጁነት ገልፀዋል።
ክቡር ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) አክለውም ኢምባሲው ወደ ሚኒስቴር መ/ቤቱ በመምጣት በመጎብኘታቸው አብሮነታቸውን እና ለጋራ ግንኙነቱ የሰጡትን ትኩረት አመስግነዋል።
ክቡር ሞሐመድ ሳሌም አል-ራሽዲን የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ አምባሳደር በበኩላቸው ስለተደረገላቸው አቀባበል አመስግነው፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የልማት ስራ በማድነቅ ሰላምን የማጽናት ስራው አካል በመሆን በወንድማማችነት እና በአብሮነት በመረዳዳት አብረው መስራት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል።
Asset-Herausgeber
ትንታኔ
አሰባሳቢ ትርክት ለብሔራዊ መግባባት
አፍራሽ ትርክቶች በግልም ሆነ በማኅበረሰብ ደረጃ ጎታች አስተሳሰቦችን ከማስረፅ በተጨማሪ ለምናስባቸው ግለሰባዊ፣ ማኅበረሰባዊና ሀገራዊ ግቦች ስኬትን ሳይሆን ውድቀትን ያመጣሉ።
ተጨማሪ ያንብቡየሰላም እሳቤ እና አስፈላጊነት
መዋቅራዊ የሰላም ግንባታ ጅምሮችን የሚያጎለብት፣ ማኅበረሰባዊ እሴቶችን ያማከለ፣ እና ሁሉንም የኅብረተሰብ ክፍሎች የሚያካትት ሰላምን ይበልጥ የሚያፀና ሥራ መሥራት ከሀገራችን ተሻግሮ ለቀጣናው ሁለንተናዊ ለውጦች ፋይዳው የላቀ ነው።
ተጨማሪ ያንብቡ