መግቢያ
Nested Applications
Asset Publisher
Asset Publisher
የክቡር የሚኒስትሩ መልዕክት
አቶ መሐመድ እድሪስ መሐመድ የኢፊዲሪ የሰላም ሚኒስትር
የሰላም ሚኒስቴር በአዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት መካከል ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባትና አገራዊ አንድነትን ማጎልበት፣ የፌዴራል ሥርዓቱ የግንኙነት ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣ ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከልና ማስተዳደር ሲሆን እነዚህን ተግባርና ኃላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናል።
ተጨማሪNested Applications
Asset Publisher
ትንታኔ
ሰላም ከምንም ነገር በላይ ነው
የሰው ልጅ ለመኖር ውስጣዊ ሰላምም ሆነ ውጫዊ ሰላም ያስፈልጉታል፡፡ ሰላም ለሁላችንም የሚያስፈልገን፣ ሁላችን ልንጠብቀው የሚገባ፣ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ብናጣው እንኳ ሁላችንም በጋራ ጥረት ሠርተን የምንመልሰው ነው እንጂ በአንድ ወገን ጥረት ብቻ የሚጠበቅ አይደለም። ሁሉም በጋራ ዘብ የሚቆምለት የሁሉ ነገር መሠረት ነው፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ