የአህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል

Nested Applications

Asset Publisher

Asset Publisher

የክቡር የሚኒስትሩ መልዕክት

አቶ መሐመድ እድሪስ መሐመድ የኢፊዲሪ የሰላም ሚኒስትር

የሰላም ሚኒስቴር በአዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት መካከል ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባትና አገራዊ አንድነትን ማጎልበት፣ የፌዴራል ሥርዓቱ የግንኙነት ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣ ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከልና ማስተዳደር ሲሆን እነዚህን ተግባርና ኃላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናል።

ተጨማሪ

Nested Applications

Asset Publisher

ትንታኔ

ሰላም ከምንም ነገር በላይ ነው

የሰው ልጅ ለመኖር ውስጣዊ ሰላምም ሆነ ውጫዊ ሰላም ያስፈልጉታል፡፡ ሰላም ለሁላችንም የሚያስፈልገን፣ ሁላችን ልንጠብቀው የሚገባ፣ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ብናጣው እንኳ ሁላችንም በጋራ ጥረት ሠርተን የምንመልሰው ነው እንጂ በአንድ ወገን ጥረት ብቻ የሚጠበቅ አይደለም። ሁሉም በጋራ ዘብ የሚቆምለት የሁሉ ነገር መሠረት ነው፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ

Asset Publisher

null የአህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል

የሰላም ሚኒስቴር ባዘጋጀው የአህጉር አቀፍ ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩንቨርስቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል።

የሰላም ሚኒስቴር ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ

ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/PeaceMinistry.ETH

ድህረገፅ ፡-https://mop.gov.et

ዩቲዩብ፡-https://www.youtube.com/@ministryofpeace1263

ቲክቶክ ፡-https://www.tiktok.com/@ministryofpeaceethiopia

ቴሌግራም፡-https://t.me/mopethiopia

በ962 ነፃ የጥሪ መስመር በመደወል እና የግጭት

አመላካች መረጃዎችን ቀድሞ በመስጠት

የሀገራችንን ሰላም በጋራ እንጠብቅ!

Asset Publisher

ቪዲዮ ዜና

ኢትዮጵያዊ ማነው? ኢትዮጵያዊነትስ ምንድነው? | የታሪክ ወግ ከኸይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) | የወል እውነት | ጋር
የጎንደር ቃልኪዳን ቤተሰብ ሀገር አቀፍ የልምድ ልውውጥ መድረክ ላይ የሰላም ሚኒስትር ክቡር አቶ መሐመድ እድሪስ ያስተላለፉት መልዕክት
አንጻራዊ ሰላምን ማፅናት
ባህላዊ የግጭት አፈታት እሴቶችን በመጠቀም የሀገር ሽማግሌዎችና የሀይማኖት ተቋማት መሪዎች ሰላምን ለማስፈን የሚያበረክቱትን አስተዋፆ |selam |peace