የአህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል

Nested Applications

Asset Publisher

Asset Publisher

የክቡር የሚኒስትሩ መልዕክት

አቶ መሐመድ እድሪስ መሐመድ የኢፊዲሪ የሰላም ሚኒስትር

የሰላም ሚኒስቴር በአዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት መካከል ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባትና አገራዊ አንድነትን ማጎልበት፣ የፌዴራል ሥርዓቱ የግንኙነት ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣ ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከልና ማስተዳደር ሲሆን እነዚህን ተግባርና ኃላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናል።

ተጨማሪ

Nested Applications

Asset Publisher

ትንታኔ

ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት

በኢትዮጵያ ታሪክ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎችና ሌሎችም ማህበራዊ መሰረት ያላቸው የግጭት መፍቻ ስልቶች የመቻቻልና የመከባበር እሴቶች እንዲጎለብቱ ገንቢ ሚና ተጫውተዋል።

ተጨማሪ ያንብቡ

አዎንታዊ እና ዘላቂ ሰላም

አዎንታዊ ሰላም ችግሮች ሲፈጠሩ መፍትሔ እየፈለገላቸው ራሱን ጠብቆ የሚያቆይ ሰላም ነው። የአዎንታዊ ሰላም መኖር ለዘላቂ ሰላም ዋስትና ነው።

ተጨማሪ ያንብቡ

Asset Publisher

null የአህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል

የሰላም ሚኒስቴር ባዘጋጀው የአህጉር አቀፍ ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩንቨርስቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል።

የሰላም ሚኒስቴር ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ

ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/PeaceMinistry.ETH

ድህረገፅ ፡-https://mop.gov.et

ዩቲዩብ፡-https://www.youtube.com/@ministryofpeace1263

ቲክቶክ ፡-https://www.tiktok.com/@ministryofpeaceethiopia

ቴሌግራም፡-https://t.me/mopethiopia

በ962 ነፃ የጥሪ መስመር በመደወል እና የግጭት

አመላካች መረጃዎችን ቀድሞ በመስጠት

የሀገራችንን ሰላም በጋራ እንጠብቅ!

Asset Publisher

ቪዲዮ ዜና

የሰላም መንገዶች እስከምን ድረስ…
የሰላም ሚኒስትር ክቡር አቶ መሀመድ እድሪስ ለ12ኛ ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ተመራቂዎች ያስተላለፉት መልዕክት
የሰላም ክበባት
የሰላም ችግኝ