የአህጉር አቀፍ የሰላም ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል
Nested Applications
Asset Publisher
Asset Publisher
የክቡር የሚኒስትሩ መልዕክት
አቶ መሐመድ እድሪስ መሐመድ የኢፊዲሪ የሰላም ሚኒስትር
የሰላም ሚኒስቴር በአዋጅ ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት መካከል ሁለንተናዊ ዘላቂ ሰላም ማስፈን፣ ብሔራዊ መግባባትና አገራዊ አንድነትን ማጎልበት፣ የፌዴራል ሥርዓቱ የግንኙነት ማዕከል ሆኖ ማገልገል፣ ግጭቶችን አስቀድሞ መከላከልና ማስተዳደር ሲሆን እነዚህን ተግባርና ኃላፊነቶች በአግባቡ ለመወጣት የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ስራዎችን ያከናውናል።
ተጨማሪNested Applications
Asset Publisher
Asset Publisher
ትንታኔ
ባህላዊ የግጭት አፈታት ስርዓት
በኢትዮጵያ ታሪክ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባ ገዳዎችና ሌሎችም ማህበራዊ መሰረት ያላቸው የግጭት መፍቻ ስልቶች የመቻቻልና የመከባበር እሴቶች እንዲጎለብቱ ገንቢ ሚና ተጫውተዋል።
ተጨማሪ ያንብቡአዎንታዊ እና ዘላቂ ሰላም
አዎንታዊ ሰላም ችግሮች ሲፈጠሩ መፍትሔ እየፈለገላቸው ራሱን ጠብቆ የሚያቆይ ሰላም ነው። የአዎንታዊ ሰላም መኖር ለዘላቂ ሰላም ዋስትና ነው።
ተጨማሪ ያንብቡAsset Publisher
የሰላም ሚኒስቴር ባዘጋጀው የአህጉር አቀፍ ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች የፌዴራል ፖሊስን ዘመናዊ የኦፕሬሽን መሳሪያዎችንና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩንቨርስቲ የፎረንሲክ ቴክኖሎጂን ጎብኝተዋል።
የሰላም ሚኒስቴር ይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊ መረጃዎችን ያግኙ
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/PeaceMinistry.ETH
ድህረገፅ ፡-https://mop.gov.et
ዩቲዩብ፡-https://www.youtube.com/@ministryofpeace1263
ቲክቶክ ፡-https://www.tiktok.com/@ministryofpeaceethiopia
ቴሌግራም፡-https://t.me/mopethiopia
በ962 ነፃ የጥሪ መስመር በመደወል እና የግጭት
አመላካች መረጃዎችን ቀድሞ በመስጠት
የሀገራችንን ሰላም በጋራ እንጠብቅ!