Asset Publisher

ዜና

ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዉጭ ግንኙነትና የሰላም ቋሚ ኮሚቴ አባላት ስልጠና ተሰጠ

ዛሬ መጋቢት 5 ቀን 2012 ዓ.ም የሰላም ሚኒስቴር ከGIZ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በአዳማ ከተማ ባዘጋጀዉ ስልጠና ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዉጭ ግንኙነትና የሰላም ቋሚ ኮሚቴ አባላት ፣ የሰላም ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች ተገኝተዋል ።

ተጨማሪ ያንብቡ

ሀገራዊ ችግሮቻችንን በዘላቂነት ለመፍታተ የሴቶችን ተሳትፎ አጠናክሮ መቀጠል ያስፈልጋል ተባለ

ይህ የተባለዉ የሰላም ሚኒስቴር የሴቶችና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክሬት ለተቋሙ ከፍተኛ አመራሮችና ባለሙያዎች ከታህሳስ 21 እስከ ታህሳስ 22 ቀን 2012 ዓ.ም በአዳማ ከተማ በስርዓተ ፆታ ላይ ያተኮረ ስልጠና በሰጠበት ወቅት ነዉ ።

ተጨማሪ ያንብቡ

ህብረተሰብ-ዓቀፍ የክልል፣ የከተማ አስተዳደር፣ የዞን እና የወረዳ አመራሮች ውይይት

የሰላም ሚኒስቴር ከሁሉም የሀገራችን ክፍሎች ከተወጣጡ የክልል፣ የከተማ አስተዳደር፣ የዞንና የወረዳ አመራሮች ጋር በሀገራዊ የምክክር ሂደቶች ላይ ውይይት አድርጓል።

ተጨማሪ ያንብቡ

የፖሊስ ተቋማት አገልግሎትን ለማዘመን የተካሄደው የዳሰሳ ጥናት ፖሊስ በህዝብ ዘንድ ያለውን ተቀባይነት ከፍ ለማድረግ የሚያስችል እንደሆነ ተገለፀ

የሰላም ሚኒስቴር ከፌዴራልና ከክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች፣ከአዲስ አበባና ከክልል የፀጥታ ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የኢትዮጵያ ፖሊስ ተቋማት አገልግሎትን ለማዘመንና ፕሮፌሽናል ለማድረግ በተዘጋጀው የዳሰሳ ጥናት ግኝትና ረቂቅ ዶክትሪን ላይ ውይይት አካሂዷል ፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ