Asset Publisher

ዜና

18ኛው የብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን "ብዝሃነትና እኩልነት ለሀገራዊ አንድነት "በሚል መሪ ቃል ተከበረ፡፡

ህዳር 27/2016 ዓ.ም (የሰላም ሚኒስቴር) የሰላም ሚኒስቴር ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር፣ከፋይናንስና ደህንነት አገልግሎትና ከአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲቲዩት ጋር በጋራ በመሆን 18ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን አክብሯል ፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ