Asset Publisher

ዜና

ሀገራዊ መግባባትን የሚፈጥሩ አዎንታዊ አመለካከቶችና ሐሳቦችን ለሰላም እና ለኢትዮጵያዊ አንድነት እሴቶች ግንባታ እንድናውል ሚድያው አዎንታዊ ሚና መወጣት አለበት፡፡

የሰላም ሚኒስቴር የሚዲያ አካላት፣ የኪነጥበብ ሰዎች፣ ደራሲያንና ሌሎች ተጽዕኖ ፈጣሪዎች በኢትዮጵያ ፌዴራሊዝም፣ ግጭት አስተዳደር እና ሰላም ግንባታ የሚኖራቸውን ገንቢ ሚና አስመልክቶ ከሚድያ ባለሙያዎች፣ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣ የማኅበረሰብ አንቂዎች እና ከዘርፉ ምሁራን ጋር ኅዳር 10 ቀን 2ዐ15 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ውይይት አድረጓል፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ

ኢትዮጵያ በጸረ-ሽብር ፋይናንስ ላይ በተካሄደው 3ኛው የሚኒስትሮች ጉባኤ ላይ ተሳተፈች

ህዳር 10/2015 ዓ.ም (ሰላም ሚኒስቴር) በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዱአለም የሚመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በኒው ዴሊ፣ ህንድ እየተካሄደ ባለው 3ኛው የፀረ ሽብር ፋይናንስ የሚኒስትሮች ኮንፈረንስ ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል ።

ተጨማሪ ያንብቡ

ሀገራዊ ምክክሩን አስመልክቶ ከፋይናንስ ተቋማት እና ከልማት ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሄደ

ህዳር 8/2015 ዓ.ም (ሰላም ሚኒስቴር) ''የፋይናንስ ተቋማት እና የልማት ድርጅቶች በሃገራዊ ምክክሩ ላይ ያላቸው ሚና" በሚል መሪ ሀሳብ ከፋይናንስ ተቋማትና ከልማት ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሂዷል ።

ተጨማሪ ያንብቡ

በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በመሰልጠን ላይ የሚገኙት 5ዙር የብሔራዊ የበጎ ፈቃድ ማህበረሰብ ልማት አገልግሎት በጎ ፈቃደኛ ሰልጣኞች የበጎነት ተግባር እያከናወኑ ይገኛሉ።

በቅርቡ መደበኛ የጤና ተማሪዎችን ተቀብሎ ስራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ በሚገኘው በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ጤና ካምፓስ በመገኘት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሰጥተዋል።

ተጨማሪ ያንብቡ

ዛሬ ህዳር 3/2015:- የሰላም ሚኒስቴር በፌደራሊዝምና የመንግስታት ግንኙነት ላይ ስልጠናና ምክክር ከክልሎችና ከከተማ መስተዳድሮች ከተውጣጡ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር በማካሄድ ላይ ይገኛል።

የፌደራሊዝም ፅንሰ ሀሳቦችና መገለጫ ባህሪያት እንዲሁም አስፈላጊነት፤ ፌደራሊዝም ግጭትን ለመቅረፍና ለመፍታት ያለው ጥቅምና የመንግስታት ግንኙነት አዋጅ በምሁራን በመዳሰስ ላይ ይገኛሉ።

ተጨማሪ ያንብቡ
— 5 Items per Page
Showing 11 - 15 of 19 results.